የቅናት ዛር

ይወዳታል ከልቡ። ፍቅር እንዲህ ከሆነ በአፍንጫዬ ይውጣ በሚባል ልክ ያፈቅራታል፡፡ ፍቅር መገለጫው ሳይገባው ግን ያፈቅራታል። ዓይኑ ስር ሆና ምን እያሰበች ይሆን ብሎ በቅናት የሚቃጠል ዓይነት ሰው ነው። በሁለቱ መካከል ያለው የእድሜ ልዩነት... Read more »

ባለ ባጃጁ

ጭግግ ያለ ቀን ነው። ወይ አይዘንብ ወይ አይተወው ነገር ሰማዩ እንዳኮረፈ ውሎ አድሯል። የወጣቱ ባለባጃጅ ልብም ምንነቱን ባልተገነዘበው ምክንያት ከብዷል። ሁለት ቀናት ሙሉ ቅፍፍ እንዳለው ለሥራ ወጥቶ ይገባል። ታምሚያለሁ እንዳይል ምንም ዓይነት... Read more »

የወለደን አባት በሞት ….

ጥሩ አባትነት ከብዙ ዓመታት በኋላ ትርጓሜው እየተቀየረ የመጣ ይመስላል። በአሁኑ ሰዓት ስለ ልጆቻቸው ስሜት የሚጨነቁና በተሻለ መልኩ ከልጆቻቸው ጋር ጊዜ የሚያሳልፉ አባቶች እንደ ጥሩና አስተዋይ አባት ይታያሉ። በአጠቃላይ በሚባል ደረጃ እስከ ጎርጎሳውያኑ... Read more »

ዘማዊው ወንጀለኛ

ገና በአፍላው የወጣትነት ዘመኗ ነበር የተሳሳተ ግንኙነት ውስጥ የገባችው። በወጣት ልቧ አፈቀረኩሽ ያላትን ሰው ተከትላ ከቤተሰቦቿ ኮበለለች። የተወለደችበትን አካባቢ የተወችለት አጋሯ አንዴ እጁ ካሰገባት በኋላ ያሰቃያት ጀመር። እሱ ቁጭ ብሎ እሷ ሰርታ... Read more »

ሕግ ጠባቂው ሕግ ሲጥስ

በ1996 ዓ.ም በወጣው የኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ ምዕራፍ ሁለት አንቀጽ አምስት ስር በመልካም ጠባይና በቤተ ዘመድ መካከል የሚፈጸሙ ወንጀሎችን በሚመለከት ከተደነገጉት እና በግብረ ሥጋ ነጻነት እና ንጽህና ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን ከሚመለተው ርዕስ ስር... Read more »

አማላይዋ ሕገ-ወጥ ሰው አዘዋዋሪዋ

የዓለማችን ራስ ምታት እየሆነ የመጣው ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር “ዘመናዊ ባርነት” እየተባለ ይጠራል። ድርጊቱን ለመከላከል የዓለም መንግሥታት ድንበራቸውን ከመዝጋት አንስቶ የተለያዩ አዋጆችን፣ ደንቦችንና ስትራቴጂዎችን በማውጣት ቢንቀሳቀሱም ውጤት ለማስመዝገብ እንደተሳናቸው በተለያዩ አጋጣሚዎች ሲነገር ሰምተናል።... Read more »

 ከሞት ፍርድ እስከ 15 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ያስቀጣው የውንብድና ወንጀል

ሠርቶ ማግኘት አግኝቶ የተሻለ ሕይወት መኖር የብዙ ሰዎች ሕልም ነው። ሰዎች መኖር ለሚፈልጉት የምቾት ኑሮ ሲሉ ያዋጣኛል ያሉትን መንገድ በሙሉ ይከተላሉ። ገሚሱ ጥሮ ግሮ በላቡ ያፈራውን ሀብት ለመጠቀም ሲነሳ ገሚሱ ደግሞ ያለፋበትን... Read more »

ከዳተኛው ገዳይ

እናት እና ልጅ በአንድ ቤት ውስጥ መኖር ከጀመሩ ከሦስት አስርት ዓመታት በላይ ተቆጠሩ። ልጅ ምንም እንኳ ፊደል ቆጥሮ፤ ሥራ ይዞ፤ ኑሮ መስርቶ ከእናቱ ቤት ወጥቶ ቤተሰብ መመሥረት ቢኖርበትም፤ ያ አልሆነም፡፡ አዲስ አስራት... Read more »

ያልታረመው ወንጀለኛ

ኤርትራ ውስጥ አስመራ ላይ የተወለደው ዳንኤል በርሔ፤ እንደልጆች ቦርቆ በእናት እና በአባት እንክብካቤ ለማደግ አልታደለም:: ከእናቱ ተኪኤን አፅበሃ ጋር በመቀሌ ከተማ ሕይወቱን ሲገፋ፤ አባቱ በርሔ ስዩም ልጅን ለማሳደግም ሆነ ሚስትን ለማስተዳደር ያለባቸውን... Read more »

 በማቀፍ ፋንታ ማነቅ

እናት ማለት የልብ ትርታ ናት፡፡ እናት እኮ የመልኳ ውበት፤ የቤቷ ባለጠግነት፤ የሰውነቷ ሙቀት የተሳሰረ የፍቅር በር ነው፡፡ እናትነት በዘመን የማይጠወልግ፤ በጊዜ የማያረጅ በወራት የማይደበዝዝ ዘላለም አብሮ የሚኖር የሰውነት ምሳሌ ነው፡፡ አንዲት እናት... Read more »