ሀገሪቱ በማዕድን ሀብት ባለጸጋ ናት፤ የወርቅ፣ የጌጣጌጥ፣ የድንጋይ ከሰል፣ የእምነበረድ፣ የብረት፣ የተፈጥሮ ጋዝ፣ የሊቲየም፣ ወዘተ ማዕድናት በስፋት እንደሚገኙባት መረጃዎች ይጠቁማሉ። ይሁንና ባላት የማዕድን ሀብት ልክ ግን ተጠቃሚ አልሆነችም፤ ለዚህም በምክንያትነት ከሚጠቀሱት መካከል... Read more »
ኢትዮጵያ በማዕድን ሀብት የታደለች ታድላለች። የማዕድን ሀብቶቹም በሀገሪቷ በሁሉም አካባቢዎች የተለያዩ ማዕድናት በስፋት እንደሚገኙ መረጃዎች ይጠቁማሉ። የወርቅ፣ የፖታሽ፣ የታንታለም፣ የሊትየም፣ የከበሩ ማዕድናት፣ የክሮማይት፣ የፎስፌት፣ የኒኬል፣ የጨው፣ የኢንዱስትሪ፣ የኮንስትራክሽን፣ የጂኦተርማል ኃይል፣ ለኢነርጂ ግብዓት... Read more »
ኢትዮጵያ በማዕድን ሀብት ባለጸጋ ናት። የወርቅ፣ የከበሩ ጌጣጌጦች፣ የታንለም፣ የሊቲየም፣ የድንጋይ ከሰል፣ የብረት፣ የተፈጥሮ ጋዝ፣ ለኢንዱስትሪና ለኮንስትራክሽን ግብአቶች የሚሆኑ ማእድናት በስፋት እንደሚገኙባት መረጃዎች ይጠቁማሉ። ሀብቱን በማልማት ተጠቃሚ ማድረግ የሚያስችሉ ሥራዎች እምብዛም አለመስራታቸውን... Read more »
የኦሮሚያ ክልል በተፈጥሮ ሀብት የታደለ ነው። ከእነዚህ የተፈጥሮ ሀብቶች መካከልም ማዕድናት ይጠቀሳሉ፡፡ በክልሉ የወርቅ፣ የከበሩ ማዕድናት፣ የድንጋይ ከሰል፣ የኢንዱስትሪ፣ የኮንስትራክሽንና ሌሎች ማዕድናት በስፋት ይገኛሉ፡፡ እነዚህን የማዕድን ሀብቶች በማልማት በኩልም አነስተኛና ከፍተኛ አምራቾች... Read more »
በቡና፣ በቱሪዝም መስህቦቹና በሌሎች የተፈጥሮ ሀብቶቹ በስፋት የሚታወቀው የሲዳማ ክልል በርካታ የማዕድን ሀብቶችም አሉት፡፡ በክልሉ ወርቅ፣ የከበሩ ማእድናት፣ ለኮንስትራክሽና ለኢንዱስትሪ ግብዓት የሚውሉ በርካታ የማዕድን አይነቶች ይገኛሉ፡፡ ክልሉ በአዲስ ክልልነት በቅርብ ጊዜ የተዋቀረ... Read more »
ኢትዮጵያ በርካታ የማዕድናት ሀብት ካላቸው የአፍሪካ ሀገራት አንዷ እንደሆነች ይታወቃል። በተለይም ወርቅና ፕላቲኒየም የመሳሰሉ የከበሩ ማዕድናት መገኛ እንደሆነች ይጠቀሳል። ከወርቅና የከበሩ ማዕድናት ተጨማሪ ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሊያደርጉ የሚችሉ የኢንዱስትሪ ግብዓት... Read more »
ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሃብትና በምቹ አየር ንብረት የታደሉ ከሚባሉ የአፍሪካ ሃገራት አንዷ ናት። በአንፃሩ ደግሞ ይህንን ሃብቷን ዜጎቿ አውቀው ለራሳቸውም ሆነ ለሃገር ኢኮኖሚ እድገት እንዲያውሉ በማድረግ ረገድ እጅግ ወደኋላ ከቀሩትም መካከል ትጠቀሳለች፡፡ በተለይም... Read more »
ኢትዮጵያ በማዕድን ሀብት የታደለች ናት። በሁሉም የሀገሪቷ ክልሎች የተለያዩ የማዕድን ሀብቶች ይገኛሉ። ወርቅና የመሳሰሉት የከበሩ ማዕድናት፣ ፖታሽ፣ የድንጋይ ከሰል፣ ሊቲየም፣ ታንታለም፣ ብረትና ብረትነክ ማዕድናትና ሌሎች ለኢንዱስትሪ እና ለኮንስትራክሽን ግብዓቶች የሚውሉ በርካታ ማዕድናት... Read more »
ኢትዮጵያ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ለኢንዱስትሪዎቿ የሚያስፈልጋትን የድንጋይ ከሰል ከፍተኛ መጠን ያለው የውጭ ምንዛሬ በመመደብ ከውጭ ስታስገባ ቆይታለች። ይህ ደግሞ ሲሆን የኖረው ሀገሪቱ በቂ የድንጋይ ከሰል ጥሬ እቃ ክምችት እያላት ነው፡፡ መንግስት... Read more »
በኢትዮጵያ ከሚገኙና እንዲለሙ ከተደ ረጉ በርካታ ማዕድናት መካከል ሶዳ አሽ የተሰኘው ማዕድን አንዱ ነው፡፡ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ከፍተኛ መጠን ያለው የሶዳ አሽ ማዕድን ክምችት መኖሩን መረጃዎች ይጠቁማሉ። ማዕድኑ በብዛት ይገኝባቸዋል ተብለው በጥናት... Read more »