አቶ ዘሪሁን ተከስተ ከኦቲዝም ጋር የሚኖር ልጅ አላቸው:: ልጃቸው ይህ ሕመም እንዳለበት ሲያውቁ ነበር ትምህርቱን እንዲከታተል ወደ ጆይ የኦቲዝም ማዕከል የላኩት:: ልጃቸው ወደ ማዕከሉ ካቀና በኋላ ብዙ ነገሮችን አውቋል:: ለዚህም እርሳቸው ምስክር... Read more »
ከዓመታት በፊት ከዓለም ገበያ ላይ ወጥተን የሸመትናት ይህቺን አዲሷን መነጽር ስትንቶቻችን እንደምናውቃት ባላውቅም፤ እሷ ግን ከሰሞኑ አንድ አዲስ ነገር አስመልክታናለች:: የማላውቀው በዛና፤ አሁንም ስንቶቻችሁ ይህን አዲስ ነገር እንደተመለከታችሁት፤ አላውቅም ልበል:: ይሁንና ላየንም... Read more »
ገና በአፍላ እድሜዋ እንጨት ለቅሞ እና ሸጦ የማደርን ስራ የተለማመደችው ልጅ እንጨት ለቀማ የእድሜ ልክ ስራዋ ሊሆን እንደሚችል አላሰበችም ነበር። አንድ ቀን የተሻለ ነገር ይመጣል በሚለል ማልዳ ከቤቷ ወጥታ እንጨት ለቅማ ሸጣ... Read more »
ወጣት ሆሄያት ብርሃኑ እና ዮሐንስ ዋሲሁን ከቡና ገለባ እና ከሰጋቱራ ከሰል የሚያመርት ማሽን እንዲሁም ‹‹ቅልብጭ›› የተሰኘ የከሰል ምድጃ የፈጠራ ባለቤቶች ናቸው። እነዚህን የፈጠራ ሥራቸውን ለማሳደግ በማሰብ በ2015 ዓ.ም ‹‹ኸስኪ ኢነርጂ እና ቴክኖሎጂ... Read more »
እንዴት ናችሁ ልጆችዬ? ሳምንቱን ትምህርታችሁን በሚገባ በመከታተል እንዳሳለፋችሁ ምንም ጥርጥር የለኝም። ልጆችዬ ዛሬ የእረፍት ቀናችሁ ነው አይደል? የዛሬዋን ቀን በማንበብ፣ በጥናትና በጨዋታ እንደምታሳልፋ ተስፋ አደርጋለሁ። ለዛሬ ምን ልናቀረብንላችሁ የፈለግን ይመስላችኋል? በትምህርታቸው ጎበዝ... Read more »
ኢትዮጵያ የበርካታ ባህሎችና ሃይማኖቶች መገኛ ነች። በዓለማችን ላይ በህብረ ብሄራዊነትና በብዝሀ ሃይማኖት ከሚታወቁ ሀገራት ቀዳሚውን ስፍራም ትይዛለች። ሀገሪቱ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ ሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በርከት ያሉ ሃይማኖታዊና ባህላዊ /የማይዳሰሱ/ ቅርሶችን ማስመዝገብም... Read more »
ሰዎች መልካም ነገር ሲደረግላቸው አፀፋቸው ምስጋና እና ምርቃት ይሆናል:: በተለይም አዛውንቶች ሲመርቁ በሰዎች ልብ ውስጥ ያለውን ወይም የሚያስቡት ነገር የተፈፀመ ያህል ስሜት አለው:: ጥሩ ስሜት ከሚፈጥሩ ምርቃቶች መካከልም ‹‹የጠዋት ጀንበር አትጥለቅብህ (ሽ)››... Read more »
ልጅነት ደጉ.. ደብረማርቆስ ጎዛምን አካባቢ ከምትገኝ አንዲት ቀበሌ ተወልዳ አድጋለች። ልጅነቷ እንደማንኛውም የገጠር ልጅ ነበር። ከእናት አባቷ ጉያ አልራቀችም። ወላጆቿ በስስት እያዩ እንደአቅማቸው ያሻትን ሁሉ ሞልተውላታል። ትንሽዋ ትርንጎ ጫኔ ነፍስ ማወቅ ስትጀምር... Read more »
በዚህ ዓለም ዋጋ ሳንከፍል የምናገኘው ምንም ነገር የለም። ሁሉም ነገር የራሱ የሆነ ዋጋ አለው። ልክ እንደምንፈልገው ነገር ማለት ነው። ታዲያ ዋጋው ምንድን ነው? ብዙ አይነት ነገር ሊሆን ይችላል። ነገር ግን በመጀመሪያ በማሰብም... Read more »
የጤናውን ዘርፍ አገልግሎት ከሚያሳልጡና ከሚያዘምኑ ሥራዎች ውስጥ አንዱና ዋነኛው የመረጃ ሥርዓቱን ማሻሻልና ማዘመን ነው። በተለይ ደግሞ የመረጃ ሥርዓቱ ቴክኖሎጂ መር ሲሆን በጤናው ዘርፍ የሚታየውን የውሳኔ አሰጣጥ ክፍተት በመሙላት ረገድ የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ... Read more »