ወጣቶችና ቴክኖሎጂ

ቴክኖሎጂ የሰው ልጆችን ሕይወት በብዙ አሻሽሏል። ጥራት ያለውና የተቀላጠፈ የመረጃ ልውውጥ እንዲኖር በማድረጉም በኩል የተወጣው ሚና በቀላሉ የሚገለጽ አይደለም። ከትምህርት ከጤና፤ ከግብርና እና ከሌሎች ዘርፎች አንፃርም የሚሰጠውን ጠቀሜታና የአጠቃቀም ሂደቱን ብንመለከት እንደ... Read more »

“ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂን ከመጠቀም ውጪ አማራጭ የላትም”

ወጣት ኤልያስ ይርዳው ይባላል። ውልደትና እድገቱ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን አምቦ ከተማ ሲሆን የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በትውልድ ከተማው አምቦ ተከታትሏል። በመቀጠልም በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ጥሩ ውጤት በማምጣት የከፍተኛ ትምህርቱን... Read more »

በወታደራዊ የቴክኖሎጂ ምርቶች ላይ ትኩረት ያደረገው ወጣት

በሁሉም ዘርፍ ውጤታማ ለመሆን በቴክኖሎጂና በአዲስ የፈጠራ ሥራ መታገዝ ግድ ሆኗል። ያለ ቴክኖሎጂ ያለሙበት መድረስ ከባድ እየሆነ መጥቷል። ከእነዚህ ዘመን አፈራሽ የቴክኖሎጂ ዘርፎች መካከል አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ወይም የሰው ሠራሽ አስተውሎት ቀዳሚውን ስፍራ... Read more »

 ሙያና ተግባር “በምርኩዝ” ሲጣመር

የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ራሳቸውን የሚያገኙበት፤ የሕይወታቸውን ትልቁን ትውስታ ይዘው የሚወጡበት፣ ማንነታቸውን በሚፈልጉበት መንገድ የሚገነቡበትና ራሳቸውን የሚያንጹበት ስፍራ ነው። ለመጀመሪያ ጊዜ ወደዚህ ተቋም ሲገቡም ከተለያየ አካባቢ፣ አኗኗር እና አስተዳደግ ከመጡ ተማሪዎች ጋር... Read more »

ባሕላችን አብሮ መብላት ብቻ ሳይሆን አብሮ መሥራትም መሆን አለበት

በኢትዮጵያ በዓመቱ ሁለት ሚሊዮን የሚጠጉ ወጣቶች ሥራ ፈላጊ ይሆናሉ፤ ወይም ወደ ሥራ ዓለም ይቀላቀላሉ። ለእነዚህ ከፍተኛ ቁጥር ላላቸው ዜጎች በመንግሥት ወይም በግል ተቋማት እና ድርጅቶች የሥራ ዕድል መፍጠር ባለመቻሉ አብዛኛው ቁጥር ያለው... Read more »

 በሰው ሰራሽ አስተውሎት የአፈርን ይዘት የማወቂያ ቴክኖሎጂን የፈጠረ ወጣት

አዲስ የፈጠራ ሥራ ወይም ቴክኖሎጂ የሰው ልጆችን ሕይወት በብዙ መልኩ ቀይሯል። ከትምህርት፣ ከጤና፣ ከግብርና እና ከሌሎች ዘርፎች አንፃርም የሚሰጠውን ጠቀሜታ ሲታይ እጅግ አስገራሚ ደረጃ ላይ እየደረሰ ይገኛል፡፡ የአጠቃቀም ሂደቱን ሲቃኝ እንደ ዘርፎቹ... Read more »

 የዓድዋን ድል መሠረት አድርጎ ነገ የራስን ታሪክ ለመስራት

የዓድዋ ድል ሁሉም ኢትዮጵያዊ ደምና አጥንቱን የገበረበት ነው። የዓድዋ ድል ለአሁኑ ትውልድ አብሮነትን፣ ሕብረትን፣ መደማመጥንና በጋራ መቆምን ያስተምራል። ኢትዮጵያውያን በብሔር፣ በሃይማኖት፣ በባህልና በቋንቋ ወዘተ ሊለያዩ ይችላሉ፤ ነገር ግን የጋራ በሆኑ ጉዳዮች ዘመናት... Read more »

 የሀሮማያ ሐይቅ ትሩፋት

በምሥራቅ የኢትዮጵያ ክፍል ብቸኛ ሀይቅ እንደሆነ የሚነገርለት ሀሮማያ ሀይቅ ላለፉት 17 ዓመታት ደርቆ መቆየቱና አሁን ደግሞ መልሶ ካገገመ ወደ አራት ዓመት እንደሆነው ይታወቃል፡፡ ሀይቁ ወደ ቀድሞ ይዘቱ ሙሉ ለሙሉ እንዲመለስ ክትትሉና የምርምር... Read more »

 ቴክኖሎጂና ወጣቶች

ቴክኖሎጂና አዲስ የፈጠራ ሥራ የሰው ልጆችን ሕይወት በብዙ አሻሽሏል፡፡ ከትምህርት፣ ከጤና፣ ከግብርና እና ከሌሎች ዘርፎች አንፃርም የሚሰጠውን ጠቀሜታና የአጠቃቀም ሂደቱን ብንመለከት እንደ ዘርፎቹ አይነት ጥቅም ላይ የሚውልበት መንገድም ይለያያል፣ የሚጠቀምባቸው መሳሪያዎችም እንዲሁ... Read more »

ድሬና ወጣቶቿ

በትምህርት፣ በንግድና በተለያየ የሥራ መስክ ተሰማርተው የሚንቀሳቀሱ ሰዎች ከድካማቸው አረፍ ማለታቸው ተፈጥሯዊ ነው:: በእረፍት ጊዜ ደግሞ አዕምሮንም አካልንም ዘና የሚያደርጉ ነገሮች ያስፈልጋሉ:: በእርግጥ ዘና ስለማለት ሲነሳ ምርጫው ይለያያል:: አንዱን የሚያዝናናው ነገር፤ ሌላው... Read more »