አበባዎቹ በኢትዮጵያዊ ማንነት ይታነጹ

ወይዘሮ አዜብና ወይዘሮ ሰላም በአንድ የጋራ መኖሪያ መንደር ላይ በጉርብትና የሚኖሩ ናቸው። እድለኞች ሆነው ሁለቱም የቤት ባለቤት በመሆናቸው ጉርብትናቸውም ዘለቅ ያለ ጊዜን አስቆጥሯል። ይህ ረዘም ያለ የጉርብትና ጊዜ ደግሞ እርስ በእርሳቸው በደንብ... Read more »

 “የመረጃ አሰጣጣችን የተዓማኒነት መጠኑ ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ መጥቷል” አቶ ፈጠነ ተሾመ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት በእያንዳንዱ ወቅት የሚኖረውን አጠቃላይ የአየር ፀባይ ትንበያ በመስጠት የሚታወቅ ተቋም ነው። መረጃው፤ ያለውን እድልና ስጋት አመላካች በመሆኑ ከሚሰጠው መረጃ በመነሳት የአየር ፀባይ ሁኔታው በሚያመጣው እድል መጠቀም የሚጀምር ሲሆን፣ ከሚመጣው... Read more »

ስታርትአፖች – ለሀገራዊ ምጣኔ ሀብት ዕድገት

ወደ ገበያ ሊወጣ የሚችል የተለያየ የፈጠራ ሃሳብና ችግር ፈቺ የሥራ እቅድ ይዘው ነገር ግን አሳሪ በሆኑ ሕጎች፣ ትኩረት ባለማግኘታቸውና በተለያዩ ምክንያቶች የፈጠራ ሃሳባቸው መክኖ የሚቀርባቸው ሥራ ፈጣሪዎች ብዙ ናቸው:: የመፍጠር ክህሎት (ታለንት)... Read more »

‹‹ዘንድሮ በዞናችን 600 ሄክታር ላይ የበጋ መስኖ ስንዴ ማልማት ተችሏል›› – አቶ አክሊሉ ካሣ የጉራጌ ዞን ግብርና መምሪያ ምክትል ኃላፊና የእርሻ ዘርፍ ኃላፊ

መንግሥት የግብርና ዘርፉን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግና በምግብ እህል ራስን ለመቻል የተያዘውን ሃገራዊ ግብ ለማሳካት በርካታ መርሐ ግብሮችን ቀርፆ እየሠራ ይገኛል። በዋናነትም የሌማት ትሩፋት የተባለው የልማት መርሐግብር በሁሉም የሃገሪቱ አካባቢዎች ተግባራዊ በማድረግ እያንዳንዱ... Read more »

 “ የራሳችንን የምግብ ፍላጎት ከማሟላት አልፈን ለውጪ ገበያ ማቅረብ የሚያስችል አቅም አለን” ፕሮፌሰር ዘሪሁን ወልዱ (ዶ/ር) የእጽዋት ስነ ምህዳር ተመራማሪ

ቡልቂ፣ ተወልደው ፊደል የቆጠሩባት ትንሽዬ ከተማ ናት። ትምህርታቸውን የጀመሩት ቄስ ትምህርት ቤት ነው፣ እዛ እንዲገቡ የተደረገበት ዋናው ዓላማ ደግሞ ወደ ድቁናው እና ቅስናው እንዲመጡ ታስቦ ነው። ይሁንና ቄስ ትምህርት ቤት ጥቂት እንደቆዩ... Read more »

 መንግስት  የመኖሪያ ቤት ኪራይ አዋጅን በነካበት እጁ….

ሶስቱ ጓደኛሞች ምንም እንኳ ከአስር ዓመታት ያላነሱ ጊዜያትን አብረው ቢያሳልፉም፤ የኑሮ ደረጃቸው በእጅጉ የተለያየ ነው። አንደኛው ምክንያት ቤት ነው። ገብረየስ በደህና ጊዜ የጋራ መኖሪያ ቤት ደርሶታል። ተሰማ ደግሞ በቅርቡ የ40/60 የጋራ መኖሪያ... Read more »

 አሳሳቢ የሆነው የድሬዳዋ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት

የምሥራቅዋ ንግሥት እየተባለች የምትወደሰው ድሬዳዋ ከኢትዮጵያ ሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች አንዷ መሆኗ ይታወቃል። ከባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት መጀመር ታሪክ ጋርም ተያይዞ ስሟ ይነሳል። እስከ ጅቡቲ የተዘረጋው የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ሲጀምር በከተማዋ ውስጥ የተቋቋመው የኢትዮጵያና... Read more »

 ‹‹የሀገራችንን ሰላምና እድገት የምናስጠብቀው የአብሮነት እሴቶቻችንን ስናስቀጥል ነው›› – ሃጂ ሙስጠፋ ናስር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ሥራ አስፈፃሚ እና የሰላምና ክልሎች ዲያስፖራ ዘርፍ ኃላፊ

ኢትዮጵያ የበርካታ ብሔር ብሔረሰቦችና የተለያዩ እምነት ተከታዮች ተከባብረውና ተቻችለው የሚኖሩባት ሃገር ናት:: በተለይም ሁሉም በየእምነቱ ሌሎችን በማክበርና በመደገፍም ረገድ ያለው እሴት ከሌላው ዓለም በተለየ ደምቆ የሚታይበት ነው:: በዚህ ረገድ ቤተእምነቶች የጎላ ሚና... Read more »

የመመሪያ ክፍተት የፈጠረው የጎተራ የጋራ መኖሪያ ቤት ውዝግብ

የዛሬው የፍረዱኝ ዓምድ ዝግጅታችን በመዲናችን አዲስ አበባ የተፈጠረን አንድ ውዝግብ ያሰቃኘናል:: ውዝግቡ የተፈጠው በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 በተለምዶ የጎተራ ኮንዶሚንየም እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ነው:: አለመግባባቱም በጎተራ የጋራ መኖሪያ ቤት የቦርድ አመራሮች... Read more »

ሀገራዊ ትርክትን የመገንባት ሂደትና ተግዳሮቶቹ

ከወራት በፊት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስራውን በጀመረበት ወቅት የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ “መንግስት በ2016 ዓ.ም አሰባሳቢ ትርክት ፈጠራና ስራ ላይ ትኩረት ይደረጋል” ነበር ያሉት። ይህ በእንዲህ እንዳለ እንግዲህ ኢትዮጵያውያን የወል... Read more »