አንድ ዩኒቨርሲቲ ሲቋቋም ከመማር ማስተማሩ በተጨማሪ በአካባቢው ያለውን የመልማት ጸጋ ታሳቢ ያደረገ የምርምር ሥራዎችን በመሥራት የማህበረሰቡን የኑሮ ደረጃ እንዲሻሻል ማድረግ ነው።ከተመሠረተ ገና የስድስት ዓመት ዕድሜ የሆነው በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የሚገኘው... Read more »
ከ13 ዓመት በፊት የተመሰረተው የኢትዮጵያ አክርዲቴሽን አገልግሎት ዘርፈ ብዙ ተግባራትን የሚያከናወን ነው፤ በዋናነት ብቃትና ተቀባይነት ያለው አገልግሎት የመስጠት ዓላማ ያነገበ ነው፡፡ በተለይም በውጭ እና ገቢ ምርቶች ላይ የሚሰራቸው ሥራዎች ከሀገሪቱ አጠቃይ ገፅታ... Read more »
መንግሥት ለአንድ ዓመት ከሚበጅተው በጀት ውስጥ 65 ከመቶ በላይ የሚሆነው ገንዘብ ለግዥ ይውላል። ይሁን እንጂ ይህን በጀት በአግባቡ ከመጠቀም አንጻር ውስንነት እንዳለ ይጠቀሳል። ከመንግሥት ግዥ አፈጻጸም ጋር በተያያዘ የሚስተዋለውን ከሕግ አግባብ ውጪ... Read more »
አቶ ዮናስ አለማየሁ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ላለፉት 80 ዓመታት የከተማዋን ነዋሪዎች በማገልገል ላይ ያለ አንጋፋ ተቋም ነው፡፡ ይህ ተቋም ለከተማዋ ነዋሪዎች በዘርፉ ያለውን... Read more »
ሙስና ቅንቅን ነው፤ ቅንቅን ደግሞ ሰላም አይሰጥም:: ሙስናም እንዲሁ ነው፤ የአገርን ኢኮኖሚ ያቆረቁዛል:: ቅንቅን ሲያሳክክ እንጂ በውል አይስተዋልምና የሙስናም አሰራር እንዲሁ ረቂቅ በመሆኑ አገርን ገዝግዞ ለመጣል የሚያስችል አቅሙን ለማዳከም የተዘረጋውን መረብ መበጣጠስ... Read more »
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አዘጋጅነት ‹‹ክህሎት ለተወዳዳሪነት›› በሚል መሪ ሐሳብ 3ኛው አገር አቀፍ የክህሎት ውድድር የማጠቃለያ መርሃግብር ሰሞኑን ተካሂዷል፡፡ ውድድሩ ቴክኖሎጂ ማፍራትና ማሳደግን በትልቁ ትኩረት ያደረገ ሲሆን፤ በቀጣይ እንደ አገር ምን መሠራት አለበት?... Read more »
የመስኖና ቆላማ ሚኒስቴር የመስኖ ልማትን በሰፊው እያከናወነ ይገኛል። ቆላማና ለድርቅ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎች ደግሞ በስፋት እየሰራበት ከሚገኙ ተግባራቱ መካከል አንዱ ነው። በአሁኑ ወቅት በበርካታ የአገሪቱ አካባቢዎች ተጨባጭ የሆነና በአይን የሚታይ ሥራ እየተሰራ... Read more »
ኢትዮጵያ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪውን በአፍሪካ በማስተዋወቅ ረገድ ፈር ቀዳጅ መሆኗ ይታመናል። እ.ኤ.አ በ1921 የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በወቅቱ ልዑል ተፈሪ መኮንን የሚመራ የብሪታኒያ ንጉሣዊ አየር ኃይልን የመጎብኘት ዕድል አጋጠመው።ይህም የአየር ትራንስፖርት አገልግሎትን በኢትዮጵያ የማስተዋወቅን... Read more »
በተለያየ ጊዜ የተለያየ ስም ቢሰጠውም ተቋሙ ግን አንጋፋ ነው። ለ134 ዓመታት አንድ ጊዜ ከሌሎች ተቋማት ጋር እየተቀላቀለ፤ ሌላ ጊዜ እራሱን ችሎ የኖረ ተቋም ነው። ኢትዮጵያ ተቋማትን ከመገንባት አንጻር ረዥም እድሜ ያስቆጠረች ብትሆንም... Read more »
በአሁኑ ወቅት ወደ ኢትዮጵያ ፖለቲካ ከገቡ ፅንሰ ሃሳቦች መካከል የፖለቲካ ገበያ (ፖለቲካል ማርኬት ፕሌስ) አንዱ ነው። የዚህ ጽንሰ ሀሳብ ትርጉም ምንድን ነው? ምንጩና መገለጫው እንዲሁም የዓለም አገራት ተሞክሮ ምን ይመስላል? አሁን ላይ... Read more »