“ ተመራማሪዎች የትም መሄድ ሳያስፈልጋቸው በግቢ ውስጥ ምርምር ማድረግ የሚችሉበት አውድ ተፈጥሯል” – ከለላው አዲሱ (ዶ/ር) የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክስ ምርምር ቴክኖሎጂ ሽግግርና የማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት

አንድ ዩኒቨርሲቲ ሲቋቋም ከመማር ማስተማሩ በተጨማሪ በአካባቢው ያለውን የመልማት ጸጋ ታሳቢ ያደረገ የምርምር ሥራዎችን በመሥራት የማህበረሰቡን የኑሮ ደረጃ እንዲሻሻል ማድረግ ነው።ከተመሠረተ ገና የስድስት ዓመት ዕድሜ የሆነው በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የሚገኘው... Read more »

 ‹‹በአክሪዲቴሽን ከመጣነው መንገድ ይልቅ፤ የምንሄድበት መንገድ ይርቃል››አቶ ወንድወሰን አንዱዓለም የኢትዮጵያ አክሪዲቴሽን አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር

ከ13 ዓመት በፊት የተመሰረተው የኢትዮጵያ አክርዲቴሽን አገልግሎት ዘርፈ ብዙ ተግባራትን የሚያከናወን ነው፤ በዋናነት ብቃትና ተቀባይነት ያለው አገልግሎት የመስጠት ዓላማ ያነገበ ነው፡፡ በተለይም በውጭ እና ገቢ ምርቶች ላይ የሚሰራቸው ሥራዎች ከሀገሪቱ አጠቃይ ገፅታ... Read more »

 «የኤሌክትሮኒክስ የግዥ ሥርዓት አድሎና ማጭበርበርን በማስቀረት ለተጫራቾች እኩል ዕድል ይሰጣል»አቶ ሐጂ ኢብሳ፣የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር

መንግሥት ለአንድ ዓመት ከሚበጅተው በጀት ውስጥ 65 ከመቶ በላይ የሚሆነው ገንዘብ ለግዥ ይውላል። ይሁን እንጂ ይህን በጀት በአግባቡ ከመጠቀም አንጻር ውስንነት እንዳለ ይጠቀሳል። ከመንግሥት ግዥ አፈጻጸም ጋር በተያያዘ የሚስተዋለውን ከሕግ አግባብ ውጪ... Read more »

 ‹‹አብዛኞቹ የሽብር ጥቃቶች ማንነትን የሚገልጹ ሰነዶችን በማጭበርበር የሚፈጸሙ ናቸው››

አቶ ዮናስ አለማየሁ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ላለፉት 80 ዓመታት የከተማዋን ነዋሪዎች በማገልገል ላይ ያለ አንጋፋ ተቋም ነው፡፡ ይህ ተቋም ለከተማዋ ነዋሪዎች በዘርፉ ያለውን... Read more »

 ‹‹ሙስናን ከብሔራዊ ስጋትነት ለማውረድ እየተረባረብን ነው›› – ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ የፌዴራል ሥነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር

ሙስና ቅንቅን ነው፤ ቅንቅን ደግሞ ሰላም አይሰጥም:: ሙስናም እንዲሁ ነው፤ የአገርን ኢኮኖሚ ያቆረቁዛል:: ቅንቅን ሲያሳክክ እንጂ በውል አይስተዋልምና የሙስናም አሰራር እንዲሁ ረቂቅ በመሆኑ አገርን ገዝግዞ ለመጣል የሚያስችል አቅሙን ለማዳከም የተዘረጋውን መረብ መበጣጠስ... Read more »

 ‹‹የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች የቴክኖሎጂና የኩባንያዎች መፈልፈያ መሆን አለባቸው›› – ዶክተር ተሻለ በሬቻ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ

በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አዘጋጅነት ‹‹ክህሎት ለተወዳዳሪነት›› በሚል መሪ ሐሳብ 3ኛው አገር አቀፍ የክህሎት ውድድር የማጠቃለያ መርሃግብር ሰሞኑን ተካሂዷል፡፡ ውድድሩ ቴክኖሎጂ ማፍራትና ማሳደግን በትልቁ ትኩረት ያደረገ ሲሆን፤ በቀጣይ እንደ አገር ምን መሠራት አለበት?... Read more »

 ‹‹ስንዴ በስፋት ማምረት አገራችን ውስጥ እየገቡ የሚያምሱ ረጃጅም እጆችን ይቆርጣል›› ዶክተር ብርሃኑ ሌንጂሶ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ዴኤታ

የመስኖና ቆላማ ሚኒስቴር የመስኖ ልማትን በሰፊው እያከናወነ ይገኛል። ቆላማና ለድርቅ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎች ደግሞ በስፋት እየሰራበት ከሚገኙ ተግባራቱ መካከል አንዱ ነው። በአሁኑ ወቅት በበርካታ የአገሪቱ አካባቢዎች ተጨባጭ የሆነና በአይን የሚታይ ሥራ እየተሰራ... Read more »

«ያሉን ኤርፖርቶች ከሕዝብ ብዛታችንና ከመልክዓ ምድሩ ስፋት አኳያ በቂ አይደሉም» አቶ ጌታቸው መንግሥቴ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር

ኢትዮጵያ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪውን በአፍሪካ በማስተዋወቅ ረገድ ፈር ቀዳጅ መሆኗ ይታመናል። እ.ኤ.አ በ1921 የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በወቅቱ ልዑል ተፈሪ መኮንን የሚመራ የብሪታኒያ ንጉሣዊ አየር ኃይልን የመጎብኘት ዕድል አጋጠመው።ይህም የአየር ትራንስፖርት አገልግሎትን በኢትዮጵያ የማስተዋወቅን... Read more »

‹‹ዕፅ በአስደንጋጭ ሁኔታ ወደ ኢትዮጵያ እየገባ ነው››አቶ ደበሌ ቀበታ የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር

በተለያየ ጊዜ የተለያየ ስም ቢሰጠውም ተቋሙ ግን አንጋፋ ነው። ለ134 ዓመታት አንድ ጊዜ ከሌሎች ተቋማት ጋር እየተቀላቀለ፤ ሌላ ጊዜ እራሱን ችሎ የኖረ ተቋም ነው። ኢትዮጵያ ተቋማትን ከመገንባት አንጻር ረዥም እድሜ ያስቆጠረች ብትሆንም... Read more »

‹‹የፖለቲካ ገበያ በኢትዮጵያ እጅግ አደገኛ እና ከባድ አዝማሚያ ይዞ መጥቷል›› አቶ ተስፋዬ በልጅጌ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር

 በአሁኑ ወቅት ወደ ኢትዮጵያ ፖለቲካ ከገቡ ፅንሰ ሃሳቦች መካከል የፖለቲካ ገበያ (ፖለቲካል ማርኬት ፕሌስ) አንዱ ነው። የዚህ ጽንሰ ሀሳብ ትርጉም ምንድን ነው? ምንጩና መገለጫው እንዲሁም የዓለም አገራት ተሞክሮ ምን ይመስላል? አሁን ላይ... Read more »