‹‹ ሠራተኞች በመዋቅር ስም ከሥራቸው እንዲሰናበቱ ተደርጓል›› -ቅሬታ ያቀረቡ የሞሐ ለስላሳ መጠጦች ፋብሪካ ሠራተኞች

የዛሬው የፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገኘው የሞሐ ለስላሳ መጠጥ ፋብሪካ ንፋስ ስልክ ቅርንጫፍ ሰራተኞች እና አመራሮች መከካል የተፈጠረን አንድ ውዝግብ ያስመለክተናል። ‹‹የፋብሪካው አመራሮች መመሪያን እና አሰራርን ባልተከተለ አግባብ በቀጣይ... Read more »

በአሠራርና መመሪያ ሊመለስ ሲችል ዓመታትን የዘለቀ የመሬት ውዝግብ

የዛሬው «የፍረዱኝ ዓምድ» ዝግጅታችን በመዲናችን አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአንድ አካባቢ የተፈጠረን የቦታ ውዝግብ ያስመለክተናል፡፡ ውዝግቡ የተፈጠረው በቀድሞው የመጠሪያ ስሙ ዞን 03 ወረዳ 17 ቀበሌ 20፣ በአሁኑ መጠሪያው ደግሞ ቦሌ ክፍለ ከተማ... Read more »

 የቀበሌው ንግድ ቤት ኪራይ ውዝግብ – በመርካቶ ሙሉቀን ታደገ እና ክፍለዮሐንስ አንበርብር

የዛሬው ‹‹የፍረዱኝ ዓምድ›› ዝግጅታችን በመዲናችን አዲስ አበባ የተፈጠረን አንድ ውዝግብ ያስመለክተናል። ውዝግቡ የተፈጠረው በቀድሞው የመጠሪያ ስሙ ዞን አንድ ወረዳ 5 ቀበሌ 06 በአሁኑ መጠሪያው ደግሞ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 በተለምዶ... Read more »

ተገቢ ምላሽን የሚናፍቀው የኦል ግሪን አግሮ ኢንዱስትሪ ቅሬታ!

የዛሬው የፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን የጋሞ ዞን አስተዳደር እና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣ ከኦል ግሪን አግሮ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ ተወሰነ የግል ማኅበር ጋር የተፈጠረ ውዝግብን ያስመለክተናል። «የጋሞ ዞን እና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት... Read more »

በመንግሥት ተቋማት አለመናበብ መቋጫ ያጣው የግለሰቦች የይዞታ ይገባኛል ሽኩቻ

የዛሬው የፍረዱኝ ዝግጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ ልዩ ስሙ ቦሌ ሚካኤል ይወስደናል።ይኸውም፡ «አቶ ተላይነህ አዱኛ የተባሉ ግለሰብ በካርታ ተለክቶ ከተሰጣቸው መሬት ውጪ በሕገ ወጥ መንገድ የመንግሥትን መሬት... Read more »

የዘገየው የቀለበት መንገድ እና የነዋሪዎች ቅሬታ

የአፍሪካ መዲና የሆነችው አዲስ አበባ፣ ለአሽከርካሪም ሆነ ለእግረኛ እምብዛም ምቹ አይደለችም። የአሽከርካሪም ሆነ የእግረኛ መንገድ በብዛትም በጥራትም የሌላት ከመሆኑ በተጨማሪ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይ በሥራ መግቢያ እና መውጫ ሰዓት በየተሽከርካሪ መንገዱ እየተፈጠረ... Read more »

‹‹መንግሥት በማያውቀው መመሪያ 300 ሠራተኞች ከሥራ እንድንባረር ተደርጓል›› የመንግሥት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና ሠራተኞች አቤቱታ አቅራቢ

የዛሬው ፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን በኢትዮጵያ የመንግሥት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር በአዲስ ባካሄደው የሠራተኞች የሥራ ምደባ ጋር ተያይዞ የተፈጠረ ውዝግብን የሚያስቃኝ ነው፡፡ «በኢትዮጵያ የመንግሥት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር እንደ አዲሰ ያደረገው የሥራ ምደባ... Read more »

በአዋሽ ቆዳ ፋብሪካ ዙሪያ ነዋሪዎችና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር መካከል የተፈጠረ ውዝግብ

በምርመራ ጋዜጠኝነት በርካታ ተግባራት የሚሰሩ ቢሆንም መልስ ያገኙ ጉዳዮች ከምን ላይ ደረሱ የሚለውን ማረጋገጥ የጋዜጠኛው አንዱና ዋነኛው ተግባር ነው:: ከዚህ አንጻር ምርመራው የተዋጣለትና ጥንቅቅ ያለ እንዲሆን ለማስቻል ምላሽ ያገኙ የምርመራ ዘገባዎች ምላሽ... Read more »

 ‹‹በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ጽሕፈት ቤት እውቅና የተሰጠንን የወራሽነት መብት በሰፈር የውርስ ስምምነት ተነጥቀናል››  – ወይዘሮ እጅጋየሁ በላይ እና አቶ ዳዊት ተስፋዬ

የዛሬው የፍረዱኝ ዓምድ ዝግጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ቀበሌ 04 በተለምዶ አየር ጤና፣ ካራ ተብሎ ወደሚጠራው ሰፈር ይሰደናል፡፡ ዝግጅቱም ወይዘሮ እጅጋየሁ በላይ እና አቶ ዳዊት ተስፋዬ... Read more »

 «ከሕግ አግባብ ውጪ የመንግስት ቤት ለግለሰብ ተላልፎ ተሰጥቷል» -ወይዘሮ ትዕግስት ጥበቡ አቤቱታ አቅራቢ

የዛሬው ፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 በተለምዶ ግንፍሌ ሺ ሰማኒያ ተብሎ ወደሚጠራው ሰፈር ይስደናል:: ዝግጅት ክፍሉም በወይዘሮ ትዕግስት ጥበቡ እና በአራዳ ክፍለ ከተማ እንዲሁም በአራዳ... Read more »