የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት እያረጋገጠ ውጤታማ የሆነው ማህበር

ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ከሚያበረክተው የቡና ልማት የበለጠ ተጠቃሚ መሆን የሚያስችሉ ተግባሮች እየተከናኑ ይገኛሉ። የቡና ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ እንዲሁም የኤክስፖርት ንግዱን ማሻሻል ሀገር ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን ውጤት እንድታገኝ ያስችላታል። በመሆኑም ከታች ከልማቱ... Read more »

የወጣትነት አቅምን አሟጦ በመጠቀም የተገኘ ስኬት

ወጣትነት ብርታት፣ ጥንካሬ፣ ድፍረትና እምቅ አቅም አለው። ሞራልና ልበሙሉነትም በመስጠት በኩልም ይታወቃል። ይህን ዕምቅ አቅም አጭቆ የያዘን ወጣትነት ስንቶች በአግባቡ ተጠቅመውበት ይሆን?… መልሱን ለናንተው እያልኩ ይህን ለዛሬ ስለ አንድ ብርቱ ወጣት የስኬት... Read more »

በቡና ምርትና ኤክስፖርት የተጀመረው የድርጅቱ የስኬት ጉዞ

ቡናን በጥራት አልምቶ እንዲሁም ገዢ ሀገራት በሚፈልጉት የጥራት ደረጃ አዘጋጅቶ ወደ ውጭ ገበያ በመላክ ቀዳሚ ነው። በቅርቡ የአውሮፓ ህብረት ያወጣውን ሕግም ተግባራዊ በማድረግ የዕውቅና ሰርተፍኬት አግኝቷል። ሕጉ እኤአ ከ2024 ጀምሮ ለዓለም አቀፍ... Read more »

ከወር ደሞዝተኝነት ወደ ላኪነት

ቡና አብቃይ ከሆኑ የኢትዮጵያ አካባቢዎች መካከል ጅማና አካባቢዋ ይጠቀሳሉ። በጅማ ዞን ዞኖችና ወረዳዎች ቡና በስፋት ይመረታል። የአካባቢዎቹ ሕዝብም በየጓሮው ቡና ያለማል። በእያንዳንዱ አርሶ አደር ጓሮ የሚለማው ቡና ከቤት ውስጥ ፍጆታ ባለፈ በአቅራቢዎችና... Read more »

ለቀጣዩ የግብርናው ዘርፍ ስኬት መንደርደሪያ ሽልማት

የኢትዮጵያ መንግሥት ግብርና ለሀገሪቱ ምጣኔ ሀብት መሠረት መሆኑን በሚገባ በመገንዘብ በወሰዳቸው አያሌ ርምጃዎች የዘርፍን ምርትና ምርታማነት ማሳደግ እየተቻለ ነው። በዘርፉ የሚለማው መሬት እንዲሁም የሚገኘው በየዓመቱ እየጨመረ እንዲመጣ ማድረግ ተችሏል። በግብርናው ዘርፍ ካለው... Read more »

ሰባት አስርት ዓመታትን ተሻግሮ ሶስተኛ ትውልድ የደረሰው ቡና ላኪ

ቡና የኢትዮጵያ ምድር ከሚበቅሉ የግብርና ምርቶች መካከል አንዱ ሲሆን ኢኮኖሚውን በመደገፍ ረገድም ቀዳሚውን ሥፍራ ይዟል። ከ35 እስከ 40 በመቶ ያህሉ የሀገሪቷ ገቢ ከቡና የሚገኝ ሲሆን፤ 25 ሚሊዮን የሚደርሱ ዜጎች ሕይወትም ቡናን መሠረት... Read more »

 በዳበረ ልምድና ዕውቀት የተጀመረው እልፍ መኖ

የእንስሳት ምርትን ለማሳደግ የመኖ ልማትና ሥነ አመጋገብን ማሻሻል ቀዳሚው እርምጃ ነው። በመኖ ልማት ዘርፍ የተሰማሩ ሙያተኞች በሀገሪቱ እየተበራከቱ የመጡትም በዚሁ ምክንያት ነው፡፡ እነዚህ ሙያተኞች ለዘርፉ እያበረከቱ ያለው አስተዋጽኦ ቀላል ግምት የሚሰጠው አይደለም፡፡... Read more »

ዓላማ ያበረታው ስኬታማ ወጣት

የወጣትነት ዘመን ብዙዎች እንዴት ስኬታማ መሆን እንደሚቻል የሚያስቡበት የእድሜ ክልል ነው። አንዳንዶች የስኬትን መንገድ ጀምረው ለጉዞው ደፋ ቀና የሚሉበት የሕይወት ምዕራፍም ነው፡፡ ጥቂቶች ደግሞ ገና በወጣትነታቸው ከስኬት ጋር ጥልቅ ትውውቅ ይኖራቸዋል፡፡ እንዲህ... Read more »

ከእንቁላል ነጋዴነት እስከ ቡና ላኪነት

የቡና መገኛዋ ኢትዮጵያ ምድር በርካታ የቡና ዝርያዎች ይበቅሉበታል:: የሀገሪቱ የቡና ዝርያዎች በሀገር ውስጥም በውጭው ዓለምም ይታወቃሉ:: እነዚህ ዝርያዎች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ በመሆን የሀገር የኢኮኖሚ ዋልታነታቸውን እያረጋገጡ ይገኛሉ:: ስፔሻሊቲ... Read more »

 ከጎዳና የፋሽን ትርዒት እስከ ዲዛይን ትምህርት ቤት

ብዙዎች ስኬት ‹‹በራስ የተቀመጠ ግብ ላይ በጥረት መድረስ›› መሆኑን በመግለፅ ለቃሉ የተብራራ ትርጉም ያስቀምጡለታል። መሻታቸው ከልብ ሲደርስ፤ ያሰቡትን ኢላማ ሲመቱ፣ እቅድና ፍላጎታቸው መሬት መርገጡን ሲገነዘቡ፤ በትግልና በትዕግስት ያገኙትን ድል ያጣጥሙታል። ይህ ስኬታቸው... Read more »