‹‹የዘመነ ዲጅታል›› ፈተናዎች ከሚባሉት አንዱ የሳይበር ጥቃት ነው። ጥቃቱም ሆነ ተብሎ ያልተፈቀዱ የኮምፒውተር ሥርዓቶች ፣ መሰረተ ልማቶች፣ ኔትዎርኮች ላይ አጥፊ ሶፍትዌሮችን በመጠቀም በሕገወጥ መንገድ ዳታዎችን፣ መበዝበዝና አገልግሎት በማስተጓጎል የሚፈጸም ነው። ዲጅታላይዜሽን እየተስፋፋ... Read more »
ኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚን ለመገንባት የሚያስችላት የዲጂታል 2025 ስትራቴጂን ቀርጻ ተግባራዊ እያደረገች ትገኛለች፡፡ በእዚህም ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን መተግበር ከተጀመረ አጭር ጊዜ ቢሆነውም፣ ለውጦች እየተመዘገቡ ስለመሆናቸው መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡ ዲጂታል የነዳጅ ግብይት እንዲሁም ሌሎች በርካታ የዲጂታል... Read more »
አሁን ባለንበት ዘመን በቴክኖሎጂ የረቀቀ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (Artificial intelligence) በመጠቀም የሰው ልጆችን የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ቀላል የሚያደርጉ ቴክኖሎጂዎች ጥቅም ላይ እየዋሉ ይገኛሉ። በዚያ ልክ ቴክኖሎጂዎችን በመለማመድ በፍጥነት ጥቅም ላይ እንዲውሉ በማድረግ... Read more »
የአፍሪካ ሀገራትን ልማትና እድገት ለማረጋገጥ ወሳኝ ከሆኑ መካከል የውጪ ምንዛሬ አንዱ ነው። ይሁን እንጂ እድገቱን እውን ለማድረግ የሚያስፈልጉትን ጥሬ እቃዎችንና ልዩ ልዩ ምርቶችን ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት በአህጉሪቱ ከፍተኛ የውጪ ምንዛሬ እጥረት... Read more »
እንቁጣጣሽ፤ ባህል ነው፣ ሃይማኖት ነው፣ ጥበብ ነው፣ ሳይንስ ነው ስንል የልጃ ገረዶችን ጨዋታ ጨምሮ ብዙ ባህላዊ ክዋኔዎቹ ማሳያ ይሆኑናል። ሃይማኖት ነው ስንል በተለይም በኦርቶዶክስ አማኞች ዘንድ ሃይማኖታዊ አከባበር ስላለው ነው። ጥበብ ነው... Read more »
የኤሌክትሮኒክ ግብይት ልማትና ተጠቃሚነት ላይ የመሪነቱን ድርሻ የግሉ ዘርፍ ነው ተብሎ ቢታመንም መንግሥትም መሠረት በመጣል የንግድ ተቋማትን በማበረታታት ረገድ የራሱን ድርሻ በመወጣት ላይ ይገኛል። “የኤሌክትሮኒክ ግብይትን እና ዲጅታል ኢኮኖሚን” ለማጠናከር የተለያዩ ፖሊሲዎችንና... Read more »
ኢብሳ ጉታ ይባላል። ነዋሪነቱ ወሊሶ ዞን ቀርሳ ማሊማ ወረዳ ነው። ለየት ያለ የባለ ሦስት እግር ተሽከርካሪ (ባጃጅ) የፈጠራ ባለቤት ነው። የኢብሳ የፈጠራ ውጤት የሆነው ይህ ተሽከርካሪ ከሌሎች ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎች የሚለየው የተሻሻለና... Read more »
አማኑኤል ክበበው ይባላል። የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የመካኒካል ኢንጂነሪንግ የሦስተኛ ዓመት ተማሪ ነው። የ2015 ብሩህ ኢትዮጵያ ውድድር አሸናፊ ነው። አማኑኤል የግብርና ኬሚካል መርጫ ድሮን የፈጠራ ሀሳብ ይዞ ቀርቦ ነው ለአሸናፊነት የበቃው። ከውጭ ገዝተን የምናስገባው... Read more »
የኦሮሚያ ክልል በርካታ ግብር ከፋዩች ያለው ክልል እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ይህንን በርካታ ቁጥር ያለው የግብር ከፋይ ለማስተናገድ ተዘርግቶ ስራ ላይ የዋለው አሠራር ግብር ከፋዩን ህብረተሰብ ለተለያዩ እንግልትና አላስፈላጊ ወጪ በመዳረግ የግብር ከፋዩን ቅሬታ... Read more »
ወቅቱ የህዝቡን ችግር መፍታት የሚችሉ ቴክኖሎጂዎችና የፈጠራ ሀሳቦች እየወጡ ያሉበት ነው:: ችግሮችን መነሻ በማድረግ የማህበረሰቡን ችግር ለማቃለል በሚደረገው አገራዊ ጥረት አገር በቀል እውቀቶችን ተጠቅመው ፈጠራዎችና የፈጠራ ሀሳቦችን ለሚያቀርቡ የፈጠራ ባለሙያዎች እውቅና መስጠት፣... Read more »